DW | Amharic - News

በሲዳማ እና ኦሮሚያ አዋሳኝ ድንበር ሥለተደረገዉ ግጭት የሲዳማ ምስራቃዊ ዞን ምላሽ


Listen Later

ባለፈው ሳምንት ረቡዕ እና ሓሙስ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ አርሲ ዞን እና የሲዳማ ክልል ምስራቃዊ ዞን እንዲሁም በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ አርሲ ዞን ኮኮሳ ወረዳ እና የሲዳማ ክልል ምስራቃዊ ዞን ቡራ ወረዳ በሚዋሰኑባቸው ሁለት ቀበሌያት በተነሳው ግጭት የሰው ህይወት ማለፉ እንዲሁም ሰውና ንብረት ላይ ጉዳት ስለመድረሱ ተነግሯል፡፡
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy