ዜና መጽሔት

በሱዳን የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን የድረሱልን ጥሪ


Listen Later

በሱዳን የሚገኙ ኢትዮጵያዉያን በአደገኛ ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ፤ ብሎም የሚበላ የሚጠጣ ከማጣታቸዉም በላይ ምንም አይነት መረጃን እንደማያገኙ ተናገሩ። በታጣቂ ሚሊሺያዎች ንብረታችንን እየተዘረፉ ነዉ ያሉት ዜጎች ከሁሉ በላይ ግን እያስጨነቀን ያለዉ እቤታችን ቁጭ ብለን በተባራሪ ጥይት መድፍ አልያም የአዉሮፕላን ጥቃት ሰለባ እንዳንሆን ነዉ ብለዋል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW