DW | Amharic - News

በትግራይ ክልል ድርቅ የሰዎችን እንስሳትን ሕይወት መቅጠፉ


Listen Later

በድርቅ በተጠቃችው የትግራይ ቆላ ተምቤን ወረዳ 22 ሰዎች በረሃብ ምክንያት መሞታቸው የአካባቢው ባለሥልጣናት አስታወቁ። በተጨማሪም በድርቁ ምክንያት በአስር ሺህዎች የሚቆጠሩ ከብቶች እና ሌሎች እንስሳት ማለቃቸው ተገልጿል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy