ዜና መጽሔት

በኢትዮጵያ አህዮችን ከጥፋት የማዳን ጥሪ


Listen Later

በኢትዮጵያ የአህያ እርድና ግብይት ጉዳይ አነጋጋሪ ሆኖ እንደቀጠለ ነው። በኦሃዮ ስቴት ዩኒቨርሲቲ የእንሰሳት ህክምና ባለሞያው ዶክተር ዘላለም ኃይሉ ለዶይቸ ቬለ እንደገለጹት፦ ድርጊቱ የኅብረተሰቡን ኃይማኖታዊ፣ ባህላዊ እሴቶች የሚያናጋ ከመሆኑም ባሻገር፤ የገጠሩን ነዋሪ የኢኮኖሚ መሠረት የሚያናጋ ነው።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW