ዜና መጽሔት

በጦርነቱ የሞቱ የትግራይ ኃይሎች መርዶ ይነገራል መባሉ


Listen Later

በጦርነቱ ወቅት የሞቱ የቀድሞ የትግራይ ኃይል ለቤተሰቦቻቸው መርዶ የመንገር ስርዓት በቅርቡ በይፋ እንደሚካሄድ የትግራይ ግዚያዊ አስተዳደር አስታወቀ። የትግራይ ግዚያዊ አስተዳደር ፕሬዝደንት ጌታቸው ረዳ፥ ቁጥሩ በትክክል ባያስቀምጡትም «በሺዎች የሚቆጠሩ» ያልዋቸው የቀድሞ የትግራይ ሐይሎች አባላት በሁለት ዓመቱ ጦርነት መሞታቸው ተናግረዋል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW