DW | Amharic - News

በዋግህምራ በድርቅና በምግብ እጥረት እየተፈናቀሉ ያሉት አርሶደሮች


Listen Later

በዋግ ህምራ ብሄረሰብ ዞን አስተዳደር በድርቅና የተፈጥሮ አደጋ አርሶደሮች አካባቢያቸዉን እየለቀቁ መሆኑ ተነገረ። የተፈጥሮ አደጋ የሚከሰት ዋግህምራ ብሄረሰብ ዞን አስተዳደር በ 2016ዓ.ም በሳህላ ወረዳ በያዝነው አመት በዳህና ዛጊብላ ጻግምጅ ሰቆጣ፣ አበርገሌና ዝቋላ አካባቢ 118,000 ሰዎች የእለት ምግብ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸው ሆኗል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy