DW | Amharic - News

በወሊሶ ከተማ እና አከባቢው ኤሌክትሪክ እና ውኃ ከተቋረጠ ሦስት ሳምንት ተጠግቷል


Listen Later

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ወሊሶ ቅርንጫፍ ኃላፊ አቶ አበራ በዳዳ የችግሩ መንስኤ በወልቂጤ የሚገኘው ትልቁ ሰብስቴሽን የአሌክትሪክ ማስተላለፊያ ትራንስፎርመር ላይ ጉዳት መድረሱ ነው ብለዋል። ወሊሶ እራሱን የቻለ ሰብስቴሽን ይሰራል ተብሎ ከዚህ በፊት ለህዝቡ ቃል መገባቱን የሚናገሩት ነዋሪዎች ያ ባለመሰራቱ ነው ለችግሩ የተዳረግነው” ይላሉ፡፡
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy