Sign up to save your podcastsEmail addressPasswordRegisterOrContinue with GoogleAlready have an account? Log in here.
May 21, 2025በወሊሶ ከተማ እና አከባቢው ኤሌክትሪክ እና ውኃ ከተቋረጠ ሦስት ሳምንት ተጠግቷል3 minutesPlayየኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ወሊሶ ቅርንጫፍ ኃላፊ አቶ አበራ በዳዳ የችግሩ መንስኤ በወልቂጤ የሚገኘው ትልቁ ሰብስቴሽን የአሌክትሪክ ማስተላለፊያ ትራንስፎርመር ላይ ጉዳት መድረሱ ነው ብለዋል። ወሊሶ እራሱን የቻለ ሰብስቴሽን ይሰራል ተብሎ ከዚህ በፊት ለህዝቡ ቃል መገባቱን የሚናገሩት ነዋሪዎች ያ ባለመሰራቱ ነው ለችግሩ የተዳረግነው” ይላሉ፡፡...moreShareView all episodesBy May 21, 2025በወሊሶ ከተማ እና አከባቢው ኤሌክትሪክ እና ውኃ ከተቋረጠ ሦስት ሳምንት ተጠግቷል3 minutesPlayየኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ወሊሶ ቅርንጫፍ ኃላፊ አቶ አበራ በዳዳ የችግሩ መንስኤ በወልቂጤ የሚገኘው ትልቁ ሰብስቴሽን የአሌክትሪክ ማስተላለፊያ ትራንስፎርመር ላይ ጉዳት መድረሱ ነው ብለዋል። ወሊሶ እራሱን የቻለ ሰብስቴሽን ይሰራል ተብሎ ከዚህ በፊት ለህዝቡ ቃል መገባቱን የሚናገሩት ነዋሪዎች ያ ባለመሰራቱ ነው ለችግሩ የተዳረግነው” ይላሉ፡፡...more
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ወሊሶ ቅርንጫፍ ኃላፊ አቶ አበራ በዳዳ የችግሩ መንስኤ በወልቂጤ የሚገኘው ትልቁ ሰብስቴሽን የአሌክትሪክ ማስተላለፊያ ትራንስፎርመር ላይ ጉዳት መድረሱ ነው ብለዋል። ወሊሶ እራሱን የቻለ ሰብስቴሽን ይሰራል ተብሎ ከዚህ በፊት ለህዝቡ ቃል መገባቱን የሚናገሩት ነዋሪዎች ያ ባለመሰራቱ ነው ለችግሩ የተዳረግነው” ይላሉ፡፡
May 21, 2025በወሊሶ ከተማ እና አከባቢው ኤሌክትሪክ እና ውኃ ከተቋረጠ ሦስት ሳምንት ተጠግቷል3 minutesPlayየኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ወሊሶ ቅርንጫፍ ኃላፊ አቶ አበራ በዳዳ የችግሩ መንስኤ በወልቂጤ የሚገኘው ትልቁ ሰብስቴሽን የአሌክትሪክ ማስተላለፊያ ትራንስፎርመር ላይ ጉዳት መድረሱ ነው ብለዋል። ወሊሶ እራሱን የቻለ ሰብስቴሽን ይሰራል ተብሎ ከዚህ በፊት ለህዝቡ ቃል መገባቱን የሚናገሩት ነዋሪዎች ያ ባለመሰራቱ ነው ለችግሩ የተዳረግነው” ይላሉ፡፡...more
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ወሊሶ ቅርንጫፍ ኃላፊ አቶ አበራ በዳዳ የችግሩ መንስኤ በወልቂጤ የሚገኘው ትልቁ ሰብስቴሽን የአሌክትሪክ ማስተላለፊያ ትራንስፎርመር ላይ ጉዳት መድረሱ ነው ብለዋል። ወሊሶ እራሱን የቻለ ሰብስቴሽን ይሰራል ተብሎ ከዚህ በፊት ለህዝቡ ቃል መገባቱን የሚናገሩት ነዋሪዎች ያ ባለመሰራቱ ነው ለችግሩ የተዳረግነው” ይላሉ፡፡