DW | Amharic - News

ደቡብ ትግራይ ሞኾኒ ከተማ በተቀሰቀ ግጭት 6 ሰዎች ቆሰሉ


Listen Later

ሁነቱ የተከሰተው ከትግራይ ሐይሎች ጋር ልዩነት ውስጥ የገባው፥ በቅፅል ስሙ ቴንሽን ተብሎ የሚታወቅ ኮነሬል ሓለፎም መሓሪ የተባለ የሚሊሻ ሐላፊ ታጣቂዎች በቁጥጥር ስር ለማዋል መሞከራቸው ተከትሎ ነው የተባለ ሲሆን፥ በዚህ መካከል በማህል ከተማ ቶክስ ተከፍቶ ብያንስ ስድስት ሰዎች በጥይት መጎዳታቸው አሰምተናል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy