የዓለም ዜና

DW Amharic ነሐሴ 20 ቀን 2016 የዓለም ዜና


Listen Later

DW Amharic--በስለት ሦስት ሰዎች የተገደሉባትን ዞሊንገን የጀርመን ምዕራባዊ ከተማን ቻንስለር ኦላፍ ሾልዝ እና ታዋቂ የሃገሪቱ ፖለቲከኞች ለህዝብ አጋርነታቸዉን በማሳየት ከተማዋን ጎበኙ። IS የተባለዉ ጽንፈኛ ቡድን ሃላፊነት በወሰደበት በዚህ ጥቃት ሦስት ጀርመናዉያን ተገድለዋል፤ ስምንት ሰዎች ደግሞ ቆስለዋል።
--በሰሜን ጎንደር ዞን ጠለምት ወረዳ በደረሰ ናዳ ህይወታቸው ካለፈ 10 ሰዎች መካከል እስካሁን የስድስቱን አስከሬን ማግኘት እንዳልተቻለ ተገለፀ። በሌላ በኩል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፤ ደቡብ አሞ ዞን ዳሰነች ወረዳ፤ በኦሞ ወንዝና በቱርካና ሀይቅ ሙላት በሺህዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ተፈናቀሉ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW