Sign up to save your podcastsEmail addressPasswordRegisterOrContinue with GoogleAlready have an account? Log in here.
ዶይቼ ቬለ የዕለቱን ዋና ዋና ዜናዎች ከኢትዮጵያ እና ከመላው ዓለም በየቀኑ ያቀርባል። የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ፖለቲካዊ እና ኤኮኖሚያዊ ጉዳዮችን ጨምሮ የመላው ዓለምን ውሎ የተመለከቱ ጠቃሚ መረጃዎች በሰባቱም የሣምንቱ ቀናት ከምሽቱ አንድ ሰዓት ከዶይቼ ቬለ ያድምጡ። የዶይቼ ቬለን ዜናዎች በአፕል ፖድካስት... more
FAQs about የዓለም ዜና:How many episodes does የዓለም ዜና have?The podcast currently has 858 episodes available.
September 18, 2026የመስከረም 8፣ 2019 ዓ/ም የዓለም ዜና• የኢትዮጵያ የመከላከያ ሰራዊት 300 ያህል የትግራይ ታጣቂ ኃይሎች አባላት እጃቸውን መስጠታቸውን አስታወቀ። • የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት (ኦነሠ) የኢትዮጵያ መንግስትን በጋራ “ለመዉጋት” የተመሠረዉ “ፅምዶ” ተባለ ህብረት ውስጥ ተሳትፎ እንደሌለውና የትብብሩ አባል አለመሆኑን አስታወቀ፡፡...more13minPlay
September 17, 2026የዓለም ዜና፤ መስከረም 7 ቀን 2019 ዓ.ምአርስተ ዜና፤ በደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ኮንሶ ዞን ከጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ አደረሱት በተባለው ጥቃት ከመኖሪያቸው የተፈናቀሉ ነዋሪዎች በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ እንደሚገኙ ገለጹ።-የስምረት ፓርቲ ሥራ አስፈፃሚ፤ ትምህርት ሚኒስቴር ን እርምጃ አወደሰ። ሜሪካ ለደቡብ አፍሪቃውያን አዲስ የቪዛ ገደብ ፖሊሲ ማዉጣትዋን አስታወቀች።...more11minPlay
September 16, 2026የመስከረም 6 ቀን 2019 የዓለም ዜና-ሊቢያ ዉስጥ በየእስር ቤቱ የሚገኙ የኤርትራ ሥደተኞች ከፍተኛ ሥቃይ እንደሚደርስባቸዉ አስታወቁ።ሥደተኞቹ እንደሚሉት የየእስር ቤቱ ተቆጣጣሪዎችና ጠባቂዎች።ይደበድቧቸዋል።ሴቶቹን ይደፍሯቸዋል።---የየመን አንሳር አላሕ ተዋጊዎች የሙስሊሞቹን ቅድስት ከተማ መካን ለማጥቃት ሞከራዋል የሚለዉን የሪያድ ገዢዎችን ክስ አስተባበሉ።...more11minPlay
September 15, 2026የመስከረም 5 ቀን 2019 ዓ/ም የዓለም ዜና• በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ትናንት ታጣቂዎች ባደረሱት ጥቃት የአስራ ሦስት ሰዎች ህይወት አለፈ ፡፡ • የትምህርት ሚኒስቴር በትግራይ ክልል ከሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ወደ ሌሎች ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚመደቡ ተማሪዎችን ማመልከቻዎች መቀበል መጀመሩን አስታወቀ።...more11minPlay
September 14, 2026የመስከረም 4 ቀን 2019 ዓ.ም. የዓለም ዜናየመስከረም 4 ቀን 2019 ዓ.ም. አርዕስተ ዜናበደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ኮንሶ ዞን ታጣቂዎቸ አደረሱት በተባለው ጥቃት 5 ሰዎች ተገደሉ፤ 4 ደግሞ ቆሰሉ። የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል እሁድ ለሊት ለሰኞ አጥቢያ በሱዳኑ የብሉ ናይል ግዛት በአል-ዳማዚን ከተማ የድሮን ጥቃት ፈፀመ ። የሁቲ አማጽያን ዛሬ የሀኒሽ ደሴቶችን ተቆጣጠሩ ።...more12minPlay
September 13, 2026የመስከረም 03 ቀን 2019 የዓለም ዜናበየመን በሑቲዎችና የመንግሥት ኃይሎች ውጊያ 86,000 ሰዎች ሲፈናቀሉ ከ2,000 በላይ ጅቡቲ ገቡ። “በዓለም ዙሪያ የግጭቶችና ውጥረቶች ቁጥር እየጨመረ” በመሔዱ በሕዝቦች ሕይወት ላይ ሰፊ ተጽዕኖ ማሳደሩን የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ አስጠነቀቁ። ሩሲያ ከዋርሶ ወደ ኪየቭ በተዘረጋ ባቡር ላይ ጥቃት መፈጸሟን ፖላንድ አስታወቀች።...more9minPlay
September 12, 2026የመስከረም 2 ቀን 2019 ዓ/ም የዓለም ዜናኢትዮጵያ የምስራቅ አፍሪካ ቀጠናን እያተራመሰች ነው ስትል ኤርትራ ከሰሰች። ለብሪክስ ጉባኤ ሕንድ ኒውደልሂ ከተማ የገቡት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ ከስብሰባው ጎን ለጎን የኢራን ፕረዚደንትን ጨምሮ ከተለያዩ ሐገራት መሪዎች መወያየታቸውን ገለፁ።ኢራቅ ከኢራን ጋር የሚያዋሱኗት ሦስት ድንበሮች ዛሬ መዝጋቷን አስታወቀች።...more12minPlay
September 11, 2026የመስከረም አንድ ቀን 2019 ዓ.ም. የዓለም ዜናበአሜሪካን በኒውዮርክ፣ በፔንታገንና በፔንሲልቬንያ የተፈጸመው የሽብር ጥቃት 25 ተኛ ዓመት ዛሬ በአሜሪካን በተለያዩ ስነ ስርዓቶች እየታሰበ ነው።ነገ ህንድ ውስጥ በሚጀመረው የብሪክስ ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ የአባል ሀገራት መሪዎች ኒውዴልሂ እየገቡ ነው። የሁቲ አማጻያን ዛሬ ስልታዊ የሚባለውን ፔሪም ደሴትንና የዱባብ ከተማንም ይዘዋል...more11minPlay
September 10, 2026የጳጉሜ 5 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜናአ.አ፥ ከ600 እስረኞች በላይ መለቀቃቸውን ኢሰመኮ ዐሳወቀ፤ ጊምቢ፥ አልጄሪያ ከተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች ጋር ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነቷን አቋረጠች፤ ሣንዓ፥ የሑቲ ዓማጺያን በቀይ ባሕር ቁልፍ የወደብ ከተማን ተቆጣጠሩ፤ ዋሽንግቶን፥ ዶናልድ ትራምፕ ፓርቲያቸው በአማካይ ዘመን ምርጫ ካሸነፈ ለእያንዳንዱ አዋቂ 5ሺህ ዶላር ሊሰጡ ቃል ገቡ...more11minPlay
September 09, 2026የጳጉሜ 4 ቀን 2018 የዓለም ዜና-- የአሸባሪነት ክስ የተመሰረተባቸዉ የኢሕአፓ መሪዎችና ጠበቃ በዋስ እንዲፈቱ የተላለፈላቸዉ ዉሳኔ ታገደ።-ብሪታንያ ምሥራቃዊ እየሩሳሌም ዉስጥ የሚገኝ የቆንስላ ጽሕፈት ቤቷን እንድትዘጋ እስራኤል ማሳሰቧን ብሪታንያ የሚጠበቅ፣ግን አሳዛኝና ግንኙነትን የሚያበላሽ በማለት ነቀፈችዉ።-የዩናይትድ ስቴትስና የኢራን ዉጊያ ዛሬም እንደቀጠለ ነዉ።...more13minPlay
FAQs about የዓለም ዜና:How many episodes does የዓለም ዜና have?The podcast currently has 858 episodes available.