የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) «ኤርትራ ሀገር ሆና የተመሰረተችበት ሂደት ቅቡልነት ላይ ጥያቄ አለኝ» አለ።
የቱኒዚያ የባሕር ጠረፍ ጠባቂዎች ስደኞችን አሳፍራ ወደ አውሮጳ ስትጓዝ የመስመጥ አደጋ ከደረሰባት ጀልባ 29ኙን አተረፉ። ጠባቂዎቹ በዛሬው ዕለት የስምንት አፍሪቃውያን ስደተኞችን አስከሬን ማግኘታቸውን ገልጸዋል።
ሃገራት በከፍተኛ ፍጥነት የጦር ኃይላቸውን እያስታጠቁ መሆኑን አንድ የጥናት ተቋም አስታወቀ። የስቶክሆልም የሰላም ምርምር ኢንስቲትዩት (SIPRI ) እንደሚለው በግጭቶች ጦርነቶች ምክንያት ወታደራዊ ወጪው በዓለም አቀፍ ደረጃ በ9.4 በመቶ ከፍ ብሏል።