በአማራ ክልል በዋግኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን፣ በሚገኙ አራት ቀበሌዎች በተከሰተ ድርቅ ከ4 ሺህ በላይ ሰዎች ቀዬያቸው ተፈናቀሉ።
የጅቡቲ ፕሬዝደንት ኢስማኤል ዑመር ጉሌሕ ዓርብ የሚካሄደውን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ እንደሚያሸንፉ እየተጠበቀ ነው።
እስራኤል በኢራን የሚደገፈውን የሄዝቦላህ ታጣቂ ቡድንን ለማጥቃት በሚል ሊባኖስን ደብድባለች።
የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት ዋና ፀሐፊ ማርክ ሩተ ዛሬ በዋይት ሀውስ ይገናኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።
በኢራን እና በአዘርባጃን የባህር ዳርቻዎች ዛሬ በሬክተር ስኬል መለኪያ 5.6 የነበረ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከሰተ።