የዓለም ዜና

የመጋቢት 2 ቀን 2018 የዓለም ዜና


Listen Later

-ደቡብ ኢትዮጵያ ጋሞ ዞን ዉስጥ በደረሰ የመሬት መደርመስና የጎርፍ አደጋ በትንሹ 64 ሰዎች ሞቱ።ሌሎች በርካታ ሰዎች የደረሱበት አልታወቀም።---ሱዳን ዉስጥ ለቀስተኞችን አሳፍራ ትጓዝ የነበረች አነስተኛ የጭነት መኪና (ፒክ አፕ) በሰዉ አልባ አዉሮፕላን (ድሮን) ተመትታ 40 ሰዎች ተገደሉ።በሌላ የሰ,ዉ አልባ አዉሮፕላን ጥቃት 17 ሰዎች ተገድለዋል።አብዛኞቹ ሴት ተማሪዎች ናቸዉ።---እስራኤልና ዩናይትድ ስቴትስ በኢራን ላይ የከፈቱት ጦርነትና የኢራን አፀፋ የዓለምን ምጣኔ ሐብት እያዉገረገረዉ ነዉ።ጦርነቱ እንዲቆም የተለያዩ መንግስታትና የኃይማኖት መሪዎች የሚያደርጉት ጥሪና ፀሎት እንደቀጠለ ነዉ።ጦርነቱም አላባራም።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW