የዓለም ዜና

የዓርብ መጋቢት 4 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና


Listen Later

ጋሞ፥ በመሬት መንሸራተት ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች ለ3 ቀናት የሚቆይ ክልላዊ የሐዘን ቀን ታወጀ፤ አስመራ፥ ኤርትራ ውስጥ ያለ ክስ ለ15 ዓመታት የታሰረ ካርቱኒስት መፈታቱ ተገለጠ ፤ ዩናይትድ ስቴትስ በጊዜያዊነት የሩስያ ድፍድፍ ነዳጅ እገዳን አነሳች፤ ኪዬቭ፥ የሩስያ ነዳጅ እገዳ በከፊል መነሳት ተቃውሞና ድጋፍ፤ ካቡል፥ ፓኪስታን የአፍጋኒስታን ዋና ከተማ ካቡል እና የድንበር ከተሞችን በቦንብ ደበደበች፤ ዋሽንግተን፥ የታይዋን ምክር ቤት ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር የጦር መሣሪያ ስምምነትን አጸደቀ፤
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW