የዓለም ዜና

DW Amharic የግንቦት 12 ቀን 2016 የዓለም ዜና


Listen Later

• ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትሯ አይሻ መሐመድን የመከላከያ ሚኒስትር አድርገው ሾሙ።
• በእነ ቀሲስ በላይ መኮንን ላይ የቀረበውን ክስ ዛሬ ያስቻለው ችሎት ተከሳሾች አሁንም በፖሊስ ጣቢያ እንዲቆዩ ወሰነ።
• በኪንሻሳ ትናንት በተካሄደው የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ የውጭ ዜጎች እና ኮንጎዎች ተሳትፈዋል ሲል የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጦር ዛሬ አስታወቀ።
• የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ እና ሶስት የሃማስ ከፍተኛ አመራሮች ላይ የእስር ማዘዣ እንዲጣል የዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ICC ዋና አቃቢ ህግ ጠየቁ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW