የዓለም ዜና

DW Amharic የሕዳር 21 ቀን 2017 የዓለም ዜና


Listen Later

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአማራ እና በኦሮሚያ ክልሎች ከመንግሥታቸው የሚዋጉ ታጣቂዎች “አንድ ሺሕ ዓመት ቢታገሉ ስለማያሸንፉን፤ ያኛውን መንገድ ጥለው ወደ ሰላም እንዲመጡ” የሚል ጥሪ አቀረቡ። የኬንያ ፕሬዝደንት ዊሊያም ሩቶ ከዩጋንዳው አቻቸው ዩዌሪ ሙሴቬኒ ጋር በመሆን ኢትዮጵያን ከሶማሊያ ለማሸማገል እገዛ እንደሚያደርጉ አስታወቁ። በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን ሽርካ ወረዳ ታጣቂዎች ዘጠኝ ሰዎች መግደላቸውን ተከትሎ “መንግሥት ለደህንነታችን ሊደርስ ይገባል” ሲሉ ነዋሪዎች ጥሪ አቀረቡ። ፈረንሳይ ለምርምር በሚል ከ40 ዓመታት በላይ ይዛ ያቆየቻቸውን ወደ 3,500 የሚጠጉ የአርኪዮሎጂ ቅርሶች ለኢትዮጵያ አስረከበች።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW