የዓለም ዜና

DW Amharic የመጋቢት 15 ቀን 2016 የዓለም ዜና


Listen Later

የኢትዮጵያ መንግሥት “የውጭ ሀገር ሰዎች የንብረት ባለቤት እንዲሆኑ” የሚፈቅድ ሕግ እያዘጋጀ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ። በሞቃዲሾ ሆቴል በተፈጸመ ጥቃት የተጠረጠሩ 16 ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ማዋሉን የሶማሊያ መንግሥት ገለጸ። በናይጄሪያ በታጣቂዎች ታግተው የነበሩ ከ130 በላይ ተማሪዎች ተለቀቁ። ፕሬዝደንት ማኪ ሳልን ለመተካት ሴኔጋላውያን ድምጽ ሲሰጡ ዋሉ። በሞስኮ አቅራቢያ በሚገኘው ክሮከስ አዳራሽ በተፈጸመው ጥቃት የተገደሉ ሰዎች ቁጥር 137 ደረሰ። ሩሲያ የዩክሬን ሁለት ከተሞችን በ57 ሚሳይሎች እና ሰው አልባ አውሮፕላኖች ደበደበች።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW