• የአፍሪካ ህብረት በሱዳን እና በሶማሊያ የሚደረጉ የውጭ መንግስታት ጣልቃ ገብነትን አስጠነቀቀ።
• ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የምርጫ ጣቢያዎች ዝርዝር በትግራይ ክልል ሥር አድርጎ ያወጣው፣ ቦርዱ ከዚህ በፊት ሲጠቀምበት የነበረውን "የምርጫ ክልል አደረጃጀት" በመከተሉ መሆኑን አስታወቀ።
• በሰሜናዊ ሱዳን በአባይ (ናይል) ወንዝ ላይ በደረሰ የጀልባ መስጠም አደጋ በትንሹ 21 ሰዎች መሞታቸውን የአካባቢው ባለስልጣናት አስታወቁ።
• የግብጹ ፕሬዝዳንት አብደል ፋታህ ኤል-ሲሲ አሽራፍ ሳሌምን አዲሱ የመከላከያ ሚኒስትር አድርገው ሾሙ።
• በማዳጋስካር በደረሰ አውዳሚ አውሎ ነፋስ የ31 ሰዎች ሕይወት አለፈ። በ