ዜና መጽሔት

DW Amharic የመጋቢት 30 ቀን 2016 ዜና መጽሔት


Listen Later

በአማራ ክልል ፍኖተ ሰላም ከተማ ገበያ መሀል ባለፈው ቅዳሜ በተከሰተ ፍንዳታ 32 ሰዎች መቁሰላቸውን የምዕራብ ጎጃም ዞን አስተዳዳሪ ለዶይቼ ቬለ ተናገሩ። በፍንዳታው ጉዳት የደረሰባቸው አብዛኞቹ ለገበያ ከገጠር ወደ ፍኖተ ሰላም ከተማ የተጓዙ እናቶች እንደሆኑ አቶ እድሜዓለም አንተነህ ገልጸዋል። በኦሮሚያ ክልል የበረታውን ግጭት እና የመንግሥት ጥሪ፣ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መንግሥት ደጋፊዎች ሰልፍ እና የተቃዋሚዎችን ትችት እንዲሁም የሐዋሳ ሐይቅ የገጠመውን የብክለት ሥጋት የተመለከቱ ዘገባዎች በዜና መጽሔት ተካተዋል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW