የዓለም ዜና

DW Amharic የሚያዝያ 12 ቀን 2017 የዓለም ዜና


Listen Later

በዓለም ዙሪያ የክርስትና እምነት ተከታዮች የትንሳኤ በዓልን አከበሩ። ሩሲያ እና ዩክሬን የተኩስ አቁም በመጣስ እርስ በርስ ተወነጃጀሉ። የእስራኤል ጦር በጋዛ 15 የሕክምና ባለሙያዎች የተገደሉበት ባለፈው ወር የተፈጸመ ጥቃት ላይ በተደረገ ምርመራ በርካታ ሙያዊ ስሕተቶች እና የትዕዛዝ ጥሰቶች መገኘታቸውን ይፋ አደረገ። ከፍራንክፉርት አቅራቢያ ሁለት ሰዎች ከተገደሉ በኋላ የጀርመን ፖሊስ ተጠርጣሪ በቁጥጥር ሥር ለማዋል ከፍተኛ ዘመቻ እያካሔደ ነው። በሺሕዎች የሚቆጠሩ አሜሪካውያን ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ እና ፖሊሲዎቻቸውን በመቃወም ኒው ዮርክ እና ዋሽንግተንን ጨምሮ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች አደባባይ ወጡ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW