ዜና መጽሔት

DW Amharic የሚያዝያ 16 ቀን 2017 የዜና መጽሔት


Listen Later

የኢትዮጵያ የጤና ባለሙያዎች የደመወዝና የቅማጥቅም ጥያቄ የዓለም የምግብ መርሐ-ግብር በኢትዮጵያ ሰብአዊ ድጋፍ ስለሚፈልጉ ሰዎች ላወጣው መግለጫ የመንግሥት ምላሽ፣ በትግራይ በቅርቡ ሥራ የጀመረው አዲሱ ጊዜያዊ አስተዳደር «ሰላማዊ እና ዴሞክራሲያዊ የትግል መንገዶችን እየዘጋ ነው» ሲሉ በክልሉ የሚንቀሳቀሱ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ገለፁ። ቦይንግ አፍሪካ ውስጥ ሁለተኛው የሆነውን ጽሕፈት ቤቱን አዲስ አበባ ውስጥ ከፈተ
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW