የኢትዮጵያ የጤና ባለሙያዎች የደመወዝና የቅማጥቅም ጥያቄ የዓለም የምግብ መርሐ-ግብር በኢትዮጵያ ሰብአዊ ድጋፍ ስለሚፈልጉ ሰዎች ላወጣው መግለጫ የመንግሥት ምላሽ፣ በትግራይ በቅርቡ ሥራ የጀመረው አዲሱ ጊዜያዊ አስተዳደር «ሰላማዊ እና ዴሞክራሲያዊ የትግል መንገዶችን እየዘጋ ነው» ሲሉ በክልሉ የሚንቀሳቀሱ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ገለፁ። ቦይንግ አፍሪካ ውስጥ ሁለተኛው የሆነውን ጽሕፈት ቤቱን አዲስ አበባ ውስጥ ከፈተ