የዓለም ዜና

DW Amharic የሚያዝያ 19 ቀን 2017 የዓለም ዜና


Listen Later

ርዋንዳ በሙስና እና ሥልጣን ያለአግባብ በመጠቀም የጠረጠረቻቸውን ሦስት ባለሥልጣናት አሰረች። በኢራን ሻሒድ ራጃኢ ወደብ ላይ በተከሰተ ፍንዳታ የሞቱ ሰዎች ቁጥር ወደ 40 አሻቀበ። በካናዳ ቫንኮቨር ከተማ በሚኖሩ የፊሊፒንስ ዜጎች መርሐ-ግብር ላይ አንድ ግለሰብ ተሽከርካሪ ነድቶ ዘጠኝ ሰዎች ገደለ። የእስራኤል ጦር በቤይሩት ደቡባዊ ክፍል የሚኖሩ ሰዎች ለቀው እንዲወጡ አስጠነቀቀ። ሩሲያ የዩክሬን ጦር ሠራዊት፣ የውጪ ተዋጊዎች እና በአውሮፓ የተላኩ ወታደራዊ አሰልጣኞች የሚጠቀሙባቸው ዒላማዎች ላይ ጥቃት መፈጸሟን እንደምትቀጥል አስታወቀች። በለንደን ማራቶን ኢትዮጵያዊቷ ትዕግሥት አሰፋ የዓለም የሴቶች ክብረ-ወሰን በማሻሻል አሸነፈች
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW