የዓለም ዜና

DW Amharic የሚያዝያ 5 ቀን 2017 የዓለም ዜና


Listen Later

ሩሲያ በሰሜናዊ ዩክሬን በምትገኘው ሱሚ የተባለች ከተማ ላይ በባልስቲክ ሚሳይል ዛሬ እሁድ ጠዋት በፈጸመችው ጥቃት ሁለት ሕጻናትን ጨምሮ በትንሹ 32 ሰዎች መገደላቸውን ዩክሬን አስታወቀች። የተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ (OCHA) በ60 ሀገራት የሚገኙ 2,600 ሠራተኞቹን ሊቀንስ ነው። በጋዛ በሥራ ላይ ከሚገኙ ጥቂት ሆስፒታሎች አንዱ ዛሬ እሁድ በተፈጸመ የእስራኤል የአየር ጥቃት ከፍተኛ ጉዳት እንደደረሰበት የጋዛ የሲቪል ጥበቃ ኤጀንሲ አስታወቀ። በፓሪስ ማራቶን ኢትዮጵያውያኑ በዳቱ ሒርጳ እና ደራ ዲዳ ተከታትለው በመግባት አሸነፉ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW