የዓለም ዜና

DW Amharic የሚያዝያ 7 ቀን 2017 የዓለም ዜና


Listen Later

በአማራ ክልል ከመንግሥት የሚዋጉ ታጣቂ ኃይሎች “ችግሮችን ለመፍታት ወደ ውይይት እንዲመጡ” የአማራ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ጥሪ አቀረበ። በደቡብ ሱዳን እየተባባሰ በመጣው ግጭት ካለፈው መጋቢት ወዲህ ከ200 በላይ ሰዎች መገደላቸውን እና ከ125,000 በላይ የሚገመቱ ሰዎች መፈናቀላቸውን የተመድ አስታወቀ። ሶማሊያ ከ56 ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ለምርጫ ድምጽ ሰጪዎችን መመዝገብ ጀመረች።በሱዳን አስገድዶ መድፈር እንደ ጦር ሥልት ጥቅም ላይ እየዋለ ነው ተባለ። እስራኤል በጋዛ ሠርጥ በሚገኘው የኩዌት የመስክ ሆፒታል ደጃፍ በፈጸመችው የአየር ጥቃት አንድ የሕክምና ባለሙያ ሲገደሉ በርካቶች ቆሰሉ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW