የዓለም ዜና

DW Amharic የነሐሴ 22 ቀን 2017 የዓለም ዜና


Listen Later

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጌዲዖ ዞን ራጴ ወረዳ በተከሰተ የመሬት መንሸራተት ዘጠኝ ሰዎች ሕይወታቸውን አጡ። በሶማሌ ክልል ከካሉብ እና ሒላላ በሚገኝ የተፈጥሮ ጋዝ የማዳበሪያ ፋብሪካ ለማቋቋም ያቀደ የ2.5 ቢሊዮን ዶላር ሥምምነት በኢትዮጵያ መንግሥት እና በናይጄሪያው ዳንጎቴ ግሩፕ መካከል ተፈረመ። በመቶዎች የሚቆጠሩ የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ሠራተኞች፣ የኮሚሽኑ ኃላፊ ፎልከር ቱርክ በጋዛ ጦርነት በግልጽ የዘር ማጥፋት እየተፈጸመ ነው የሚል ድምዳሜ ላይ እንዲደርሱ በደብዳቤ መጠየቃቸውን ሬውተርስ ዘገበ። አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ሩሲያ በዩክሬን ዋና ከተማ ኪየቭ ላይ የፈጸመችውን ኃይለኛ ድብደባ አወገዙ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW