የዓለም ዜና

DW Amharic የሰኔ 09 ቀን ቀን 2016 የዓለም ዜና


Listen Later

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ወለጋ ዞን ወደ ምትገኘው ነቀምቴ በሣምንት ሦስት ቀናት በረራ መጀመሩን አስታወቀ። የእስራኤል ጦር በደቡባዊ ጋዛ ሰርጥ የሰብአዊ ርዳታ አቅርቦትን ለማሳደግ በየዕለቱ ለሰዓታት ወታደራዊ እንቅስቃሴ እንደሚገታ አስታወቀ። በሩሲያ እና በዩክሬን መካከል እየተካሔደ የሚገኘውን ጦርነት ለማብቃት ያለመ ማንኛውም የሰላም ሥምምነት መሠረት የዩክሬን የግዛት አንድነት ሊሆን እንደሚገባ ሰማኒያ ሀገሮች ጥሪ አቀረቡ። በአውሮፓ ዋንጫ የምድብ አራት የመጀመሪያ ጨዋታ ኔዘርላንድስ ፖላንድን 2 ለ 1 አሸነፈች።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW