የዓለም ዜና

DW Amharic የሰኔ 21 ቀን 2017 የዓለም ዜና


Listen Later

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን ታጣቂዎች ሁለት አርሶ አደሮችን በጥይት ደብድበው መግደላቸውን የዞኑ ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ። ኢትዮጵያን ጨምሮ በ39 ኢኮኖሚዎች ግጭት እና አለመረጋጋት ከየትኛውም የዓለም ክፍል በባሰ ሁኔታ ድሕነት እና አስከፊ ረሐብ ማባባሱን ዓለም ባንክ ይፋ አደረገ። አዲስ የተሾሙት የሱዳን መከላከያ ሚኒስትር እና የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ቃለ መሐላ ፈጸሙ። የኑክሌር ሳይንቲስቶች እና ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖችን ጨምሮ ኢራን ከእስራኤል ባደረገችው ውጊያ የተገደሉ 60 ሰዎች ብሔራዊ ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ። በጋዛ ሠርጥ በተፈጸሙ የእስራኤል ጥቃቶች ቢያንስ 81 ተገደሉ
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW