የዓለም ዜና

DW Amharic የጥቅምት 17 ቀን 2017 የዓለም ዜና


Listen Later

ብሔራዊ የምክክር ኮሚሽን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ነገ ሰኞ አጀንዳ ማሰባሰብ ሊጀምር ነው። የኢራን መንፈሳዊ መሪ አያቶላ አሊ ኻሚኒ እስራኤል በሀገራቸው ላይ ባለፈው አርብ የፈጸመችው ጥቃት ሊናናቅም ሆነ ሊጋነን እንደማይገባ ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታንያሁ በበኩላቸው ጥቃቱ የታለመለትን ዓላማ አሳክቷል ብለዋል። በጋዛ እስራኤል በፈጸመቻቸው ጥቃቶች 45 ፍልስጤማውያን መገደላቸውን የፍልስጤም ባለሥልጣናት አስታወቁ። ዮሚፍ ቀጀልቻ በቫሌንሺያ፤ ሐዊ ፈይሳ በፍራንክፉርት ክብረ ወሰን በማሻሻል የግማሽ ማራቶን እና የማራቶን ውድድሮች አሸነፉ። የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ አሥራት ኃይሌ ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW