ዜና መጽሔት

DW Amharic የጥር 27 ቀን 2017 ዓ,ም. የዜና መጽሔት


Listen Later

በኦሮሚያ ክልል ሰላም እንዲሰፍን ፌደራል መንግሥት እና አማጽያኑ ለችግራቸው መፍትሄ እንዲፈልጉ አባ ገዳዎች በድጋሚ ጥሪ ማድረጋቸው፤
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የትግራይ ክልል ፖለቲከኞች ኃይሎች ልዩነታቸውን በሰላማዊ መንገድ እንዲፈቱ መጠየቃቸው፤
የምርጫ ቦርድ የተቋቋመበትን ደንብ የመከለስ ሂደት፤ የትራምፕ አስተዳደር ከቻይና፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ ጋ የገባበት የኤኮኖሚ ጦርነት ለኢትዮጵያውያንም መትረፉ፤
የአውሮጳ መከላከያ ላይ ያተኮረው የ27ቱ የአውሮጳ ሕብረት መሪዎች ኢመደበኛ ጉባኤ
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW