ከኤኮኖሚው ዓለም

ዕዳ መክፈል ከተሳናቸው ሀገራት ጎራ የተመደበችው ኢትዮጵያ ከቦንድ ባለቤቶች እየተደራደረች ነው


Listen Later

መቀመጫውን በኒው ዮርክ ያደረገው ፊች ሬቲንግስ ኢትዮጵያ 33 ሚሊዮን ዶላር ወለድ ሳትከፍል መቅረቷ ከተረጋገጠ በኋላ በዓለም ገበያ የተሸጠውን ቦንድ ምድባ ወደ ያልተከፈለ ዝቅ አድርጎታል። መንግሥት እና የኢትዮጵያ ቦንድ ባለቤቶች በወለድ እና ዕዳ አከፋፈል ላይ እየተደራደሩ ነው። የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት ሁሉም አበዳሪዎች እኩል መስተናገድ አለባቸው በሚል አቋማቸው እንደጸኑ ነው። ኢትዮጵያ ከግል አበዳሪዎች ቦንድ ሸጣ የተበደረችው አንድ ቢሊዮን ዶላር ከአጠቃላይ የውጭ ዕዳ ያለው ድርሻ ሁለት በመቶ ገደማ ነው።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ከኤኮኖሚው ዓለምBy DW