DW | Amharic - News

ኤርትራ በኢትዮጵያ መንግስት ላይ ጠንካራ ትችት ሰነዘረች


Listen Later

የኤርትራው ፕረዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በሀገሪቱ 34ኛ ዓመት የነጻነት በአል አከባበር ላይ ባደረጉት ንግግር በርካታ ዓለማቀፋዊ ፣አህጉራዊ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ጉዳዮችን አንስተዋል።በዚህ ንግግራቸው «የውጭ ኃይሎች በብልፅግና ወኪላቸው አማካኝነት» በኢትዮጵያ ላይ ጦርነት ከፍተዋል ሲሉ በኢትዮጵያ መንግስት ላይ ጠንካራ ትችት ሰንዝረዋል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy