DW | Amharic - News

ኤርትራዊያን ስደተኞች ከእስር ተፈቱ


Listen Later

እስማኤል አህመዲን እንደገለጡልን ከሳሽና ጠያቄ ባለማግኝታቸው በጠበቃቸው አማካኝንት ራሳቸው ታሳሪዎች ጉዳያቸው እንዲታይላቸው ለአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ጎንደር ምድብ ችሎት ክስ ማቅረባቸውንና በችሎት ስለተጠረጠሩበት ሁኔታ የሚያስርዳ አካል ባለመቅረቡ ከፖሊስ ጣቢያ ባለፈው ሳምንት ወጥተው ወደ ቤተሰቦቻቸው ተቀላቅለዋል፡፡
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy