http://www.victoriousgc.org/podcastituen_am/622019pleasingGod_a1.mp3 መዝ 147: 10-11 “10 የፈረስን ኃይል አይወድድም፥ በሰውም ጭን አይደሰትም። 11 እግዚአብሔር በሚፈሩት፥ በምሕረቱም በሚታመኑት ይደሰታል። ” ኤፌ 5: 8 -10 8 ቀድሞ ጨለማ ነበራችሁና፥ አሁን ግን በጌታ ብርሃን ናችሁ፤ 9-ኣሁን ግን በጌታ ብረሃን ናችሁ 10 የብርሃኑ ፍሬ በበጎነትና በጽድቅ በእውነትም ሁሉ ነውና ለጌታ ደስ የሚያሰኘውን እየመረመራችሁ፥ እንደ ብርሃን ልጆች ተመላለሱ፤ ” መዝ 19: 12- 13 “12 ስሕተትን ማን ያስተውላታል? […]