http://www.victoriousgc.org/podcastituen_am/6302019pleasingGod_4a.mp3 “ያወቀ ተጠነቀቀ ያላወቀ ተመነጠረ” እንደሚባለው ነግግር አውቀን የምንጠነቀቅ እንድንሆን እንጂ ሳናውቀው የጠላት ስለባ እንዳንሆን እግዚአብሄር የወደፊቱን በማሳየት ያስታጥቀናል፡፡ ነገሮች ድንገት ሆኑ ብለን እንድንደናገጥ አይፈልግም፡፡ ከታመነው ሊመጣ ያለውን ጥፋት አሳይቶን ጥፋቱንም እንዲት እንደ ምናመልጠው ያስረዳናል፡፡ በዚህ በመጨረሻ ዘመን የነፍስ ጠላት የሆነው ስይጣን ባልተጠበቀ ስዓትና መንገድ በሚመጣበት ወቅት ፤ እግዚአብሄር ወደ እርሱ ይበልጥ እንድነቀርብ ይፈልጋል፡፡ የዛሬው […]