DW | Amharic - News

እስካሁን የት እንዳሉ ያልታወቀው የጋዜጠኞች ጉዳይ


Listen Later

ባለፈው ሳምንት ጭንብል በለበሱ ሰዎች የታፈነው እና ሌሎች በቁጥጥር ሥር የዋሉ ያላቸው ጋዜጠኞች ጉዳይ እጅግ እንዳሳሰበው የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት (ሲፒጄ) ገለፀ። የሲፒጄ የአፍሪካ ፕሮግራም አስተባባሪ እንዳሉት ኢትዮጵያ «ለጋዜጠኞች ምቹ ያልሆነ ኹኔታ ያለባት ሀገር እየሆነች መጥታለች።»
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy