ዜና መጽሔት

ጋዜጠኛ ሙህየዲን አብዱላሂ በዋስ ተለቀቀ


Listen Later

ትናንት ከእስር በዋስ ከተፈታ በኃላ ለዶይቼ ቬሌ በስልክ አስተያየት የሰጠው ጋዜጠኛ ሙህየዲን ለእስር ስላዳረገው ነገር የሚያውቀው ነገር እንደሌለ እና ከታሰረ በኃላ" መንግስት ላይ ህዝብን አነሳስተሀል" የሚል ክስ እንደቀረበበት ገልጧል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW