Sign up to save your podcastsEmail addressPasswordRegisterOrContinue with GoogleAlready have an account? Log in here.
August 18, 2025ጋዜጠኞችን "ከሕግ እግባብ ውጪ መሰወር በአስቸኳይ ይቁም" የሙያ ማሕበርPlayጋዜጠኞችን "ከሕግ ውጪ መሰወር በአስቸኳይ ይቁም" ሲል የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ማሕበር ጠየቀ። በሁለት ቀናት ልዩነት "ተይዘው የተሰወሩት" ጋዜጠኛ ዮናስ አማረ እና ጋዜጠኛ አብዱልሰመድ መሐመድ ያሉበት አልታወቀም ያለው ማሕበሩ "ጋዜጠኞችን መሰወርና ፍርድ ቤት አለማቅረብ ተቀባይነት የሌለው አደገኛ ልምምድ" ነው ሲል ነቅፏል።...moreShareView all episodesBy August 18, 2025ጋዜጠኞችን "ከሕግ እግባብ ውጪ መሰወር በአስቸኳይ ይቁም" የሙያ ማሕበርPlayጋዜጠኞችን "ከሕግ ውጪ መሰወር በአስቸኳይ ይቁም" ሲል የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ማሕበር ጠየቀ። በሁለት ቀናት ልዩነት "ተይዘው የተሰወሩት" ጋዜጠኛ ዮናስ አማረ እና ጋዜጠኛ አብዱልሰመድ መሐመድ ያሉበት አልታወቀም ያለው ማሕበሩ "ጋዜጠኞችን መሰወርና ፍርድ ቤት አለማቅረብ ተቀባይነት የሌለው አደገኛ ልምምድ" ነው ሲል ነቅፏል።...more
ጋዜጠኞችን "ከሕግ ውጪ መሰወር በአስቸኳይ ይቁም" ሲል የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ማሕበር ጠየቀ። በሁለት ቀናት ልዩነት "ተይዘው የተሰወሩት" ጋዜጠኛ ዮናስ አማረ እና ጋዜጠኛ አብዱልሰመድ መሐመድ ያሉበት አልታወቀም ያለው ማሕበሩ "ጋዜጠኞችን መሰወርና ፍርድ ቤት አለማቅረብ ተቀባይነት የሌለው አደገኛ ልምምድ" ነው ሲል ነቅፏል።
August 18, 2025ጋዜጠኞችን "ከሕግ እግባብ ውጪ መሰወር በአስቸኳይ ይቁም" የሙያ ማሕበርPlayጋዜጠኞችን "ከሕግ ውጪ መሰወር በአስቸኳይ ይቁም" ሲል የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ማሕበር ጠየቀ። በሁለት ቀናት ልዩነት "ተይዘው የተሰወሩት" ጋዜጠኛ ዮናስ አማረ እና ጋዜጠኛ አብዱልሰመድ መሐመድ ያሉበት አልታወቀም ያለው ማሕበሩ "ጋዜጠኞችን መሰወርና ፍርድ ቤት አለማቅረብ ተቀባይነት የሌለው አደገኛ ልምምድ" ነው ሲል ነቅፏል።...more
ጋዜጠኞችን "ከሕግ ውጪ መሰወር በአስቸኳይ ይቁም" ሲል የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ማሕበር ጠየቀ። በሁለት ቀናት ልዩነት "ተይዘው የተሰወሩት" ጋዜጠኛ ዮናስ አማረ እና ጋዜጠኛ አብዱልሰመድ መሐመድ ያሉበት አልታወቀም ያለው ማሕበሩ "ጋዜጠኞችን መሰወርና ፍርድ ቤት አለማቅረብ ተቀባይነት የሌለው አደገኛ ልምምድ" ነው ሲል ነቅፏል።