DW | Amharic - News

ግቢ ልቀቁ የተባሉት ኢንተርን ሀኪሞች እና ሬዚደንቶች


Listen Later

በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የህክምና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ኢንተርን ሀኪሞች እና ሬዚደንቶች የኮሌጁን ቅጥር ግቢ ለቀው መውጣታቸውን ገለጹ ። ባለሙያዎቹ ግቢውን ለቀው የወጡት ኮሌጁ በተመደቡበት የሥራ መስክ ካልተገኙ በ12 ሠዓት ውስጥ ኮሌጁን ለቀው እንዲወጡ ያስቀመጠውን የሰዓታት ገደብ ተከትሎ ነው ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy