DW | Amharic - News

ግጭት በአሮሚያ እና ሲዳማ ክልል አዋሳኝ አካባቢዎች


Listen Later

በነንሰቦ ወረዳ ገመቹ ቀበሌ ነገዎ ዋቃ እና ገዳ ሰንበቶ የሚባሉ በኮኮሳ ወረዳ አራርሶ ቀበሌ ልዩ ስሙ ዳንጎ በሚባል ስፍራ መገደላቸውን የተናገሩት የየአከባቢው ነዋሪ የግጭቱ መንስኤ መሬት የማስፋፋትና መቀማት ፍላጎት ነው ይላሉ፡፡ “ህዝቡ በሰላም ሲኖር ነበር፤ሲዳማ ክልል ከሆነ በኋላ በመሬት ማስፋፋት ፍላጎት ተደጋጋሚ ግጭት እየደረሰ ነው ብለዋል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy