DW | Amharic - News

ህወሓት በመንግሥት ላይ ያቀረበዉ ወቀሳ


Listen Later

የኢትዮጵያ መንግስት ሰፊ የፕሮፖጋንዳ ዘመቻ ከፍቶብኛል ሲል ህወሓት ከሰሰ። ህወሓት እንዳለው የፕሪቶርያ ስምምነት የጥላቻ ፕሮፖጋንዳ እንዲቆሙ የሚደነግግ ቢሆንም የኢትዮጵያ መንግስት ይህ ወደጎን በመግፋት 'በትግራይ ህዝብ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች እና ተቋማት ላይ' በባለስልጣናቱ እና ሚድያዎች በኩል የጥላቻ ፕሮፖጋንዳ እያካሄደ ነው ሲል ወቀሰ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy