ዜና መጽሔት

ህወሓት በረዥም ስብሰባ ተጠምዷል


Listen Later

በትግራይ ክልል የከፋ ሁኔታ ባለበት የህወሓት አመራር በረዥም ስብሰባ ተጠምዶ ይገኛል በማለት ተቃዋሚዎች ተቹ። የህወሓት ማእከላይ ኮሚቴ አባላት፣ ነባር የፓርቲው አመራር፣ የትግራይ ወታደራዊ መሪዎች እና ሌሎች እየተሳተፉበት የሚገኘው ሰብሰባ እስካሁን መቋጫ አላገኘም። የክልሉ አስተዳደር የሚሰነዘርበትን እነዚህን ክሶች ውድቅ አድርጓል ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW