ዜና መጽሔት

ሁለተኛ የምርጫ ቀን ይፋ ሆነ


Listen Later

ቦርዱ አገሪቱ በገጠማት የፀጥታ መናጋት ችግር በሌላ በኩል "ቦርዱን ሀዘን ውስጥ የከተተ" ባለው የመራጮች ህትመት ወረቀት ላይ በተፈጠረ የህትመት የአፈፃፀም ችግር ነው ብሏል። ጉዳዩ"በጣም የሚያሳዝን" መሆኑን የገለፀው ቦርዱ በሶማሌና ሐረሪ ክልሎች ድምፅ አሰጣጡ ሰኔ 14 ቀን ቀርቶ ጳጉሜን 1 ቀን 2013 ዓ.ም በሁለተኛው ዙር ይከናወናል ብሏል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW