DW | Amharic - News

ጀርመን ፣ እስራኤል ለጋዛ ጦርነት የሚውሉ የጦር መሣሪያዎችን ማቅረብ ለማቆም መወሰኗ


Listen Later

ጀርመን ለጋዛ ጦርነት የሚውሉ የጦር መሣሪያዎችን ለእስራኤል ማቅረብ እንደምታቆም ማሳወቋ ሰሞኑን ትኩረት ከሳቡት ጉዳዮች መካከል አንዱ ነው። የጀርመን መንግሥት እዚህ ውሳኔ ላይ የደረሰው የእስራኤል የፀጥታ ካቢኔ ጋዛ ሲቲን ለመቆጣጠር ያለመ ወታደራዊ ዘመቻ ለማካሄድ ባለፈው ሳምንት ከተስማማ በኋላ ነው። እሥራኤል የጀርመንን ውሳኔ ተቃውማለች
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy