ከኤኮኖሚው ዓለም

ጀርመን ለኢትዮጵያ በምትሰጠው ድጋፍ ለጸጥታ ጉዳዮች ትኩረት እየሰጠች ነው?


Listen Later

ኢትዮጵያ እና ጀርመን ባለፈው ሣምንት 100 ሚሊዮን ዩሮ ቀጥተኛ የበጀት ድጋፍን ጨምሮ ለሦስት ዓመታት የሚዘልቅ “የትብብር ማዕቀፍ ሥምምነት” ተፈራርመዋል። በሥምምነቱ ጀርመን ለኢትዮጵያ 206 ሚሊዮን ዩሮ ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገብታለች።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ከኤኮኖሚው ዓለምBy DW