ትኩረት በአፍሪቃ | Deutsche Welle

ከ18 ዓመት በታች ስደተኞች የሊቢያና የባሕር ላይ መከራ


Listen Later

ስደተኞችን ከመስጠም አደጋ የሚታደጉ የባሕር ላይ ነፍስ አድን ድርጅቶች የማንቂያ ደውሉን እያሰሙ ነው ። በርካታ ሕጻናት እና ወጣቶች በዓለም ላይ ካሉ አደገኛ የስደት መስመሮች አንዱ የሆነውን የሜዲትራኒያንን ባሕር አቋርጠው እየፈለሱ ነው ። በባሕር ከመስጠም ከተረፉት መካከል አንድ አምስተኛው የሚሆኑት ከ18 ዓመት በታች ናቸው ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ትኩረት በአፍሪቃ | Deutsche WelleBy DW