http://www.victoriousgc.org/podcastituen_am/5122019encounter_2a.mp3 መዝ 46: 10-11 “10 ዕረፉ፥ እኔም አምላክ እንደ ሆንሁ እወቁ፤ በአሕዛብ ዘንድ ከፍ ከፍ እላለሁ፥ በምድርም ላይ ከፍ ከፍ እላለሁ። 11 የሠራዊት ጌታ ከእኛ ጋር ነው፤ የያዕቆብ አምላክ መጠጊያችን ነው።” መዝ 43: 5 “5 ነፍሴ ሆይ፥ ለምን ታዝኛለሽ? ለምንስ ታውኪኛለሽ? የፊቴን መድኃኒት አምላኬን አመሰግነው ዘንድ በእግዚአብሔር ታመኚ።” ዘፍ 31: 41-42 አመተ “41ሃያ ዓመት በቤትህ የኖርሁት በዚህ ሁኔታ […]