DW | Amharic - News

«ከቄለም ወለጋ ዞን ከ45ሺ በላይ ቶን ቡና ለማዕከላዊ ገበያ ቀርቧል» የዞኑ ንግድ ጽ/ቤት


Listen Later

ከፍተኛ የቡና ምርት ከሚገኝባቸው የኦሮሚያ ዞኖች መካከል አንዱ የሆነው የቄለም ወለጋ ዞን በዚህ ዓመት ወደ ማዕከላዊ ገበያ ከቀረበው ቡና ከፍተኛ ገቢ ማስገኘቱን የቡና አቅራያዎችና አርሶ አደሮች ተናግረዋል፡፡ የዞኑ ንግድ ቢሮ እንዳለው ገቢው ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር 30 በመቶ ብልጫ አለው፡፡
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy