አውሮጳን እና ጀርመንን የሚመለከቱ አርዕስት ያስተነትናል። | Deutsche Welle

ከዩክሬን የተሰደዱ ኢትዮጵያውያን በጀርመን


Listen Later

አቶ ውልጫፎ ጦርነቱ ሲቆም ወደ ሀገራቸው መመለስ ይፈልጋሉ። ጦርነቱም በዩክሬን አሸናፊነት ያበቃል ብለው ነው የሚያምኑት። ለአቶ አሸናፊ ጦርነቱ ቢቆም እንኳ የሀገሪቱ ኤኮኖሚ እና ደኅንንነትዋ እንዲህ በቀላሉ ይስተካከላል ብለው አያስቡም። በጦርነቱም ቢሆን ዩክሬንም ሆነች ሩስያ አሸናፊ አይሆኑም ነው ያሉት።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

አውሮጳን እና ጀርመንን የሚመለከቱ አርዕስት ያስተነትናል። | Deutsche WelleBy DW.COM | Deutsche Welle