DW | Amharic - News

«ለታሸለ ነገ ታስፋን የሰነቁት» የማርጎት ፍሪድሌንደር - ሥርዓተ ቀብር ተፈፀመ


Listen Later

«የምለዉ ሰዉ እንሁን።ይህ ነዉ ዋናዉ።የሰዉን ሃይማኖትና የቆዳ ቀለም ሳያዩ ሰዉ ስለሆነ ብቻ ማክበር። ሁሌም እንደምለዉ የክርስቲያን ደም የሚባል የለም፤ የሙስሊም የሚባል ደም የለም፤ የአይሁድ የሚባል ደም የለም፣ ያለዉ የሰዉ ልጅ ደም ብቻ ነው።ሁላችን አንድ ነን።ወደ ዓለምም በተመሳሳይ መንገድ ነዉ የመጣነዉ፤ሰዉን እናከብር።» ማርጎት ፍሪድሌንደር
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy