DW | Amharic - News

ማሕደረ ዜና፣ የዩክሬን ጦርነት፣የጉባኤ ጋጋታና የዲፕሎማሲዉ ዉጣ ዉረድ


Listen Later

የዩክሬን ፕሬዝደንት ቮልድሚየር ዘለንስኪና የአዉሮጳ ሕብረት ኮሚሽን ፕሬዝደንት ኡርዝላ ፎንደር ላይን ዩክሬን ለሩሲያ ግዛቶቿን ትልቀቅ የሚለዉን ሐሳብ «ዓለም አቀፍ ድንበር» በኃይል አይለወጥም በማለት ተቃዉመዉታል።የጀርመን መራሔ መንግሥት ፍሬድሪሽ ሜርስ በበኩላቸዉ ጦርነቱን በዲፕሎማሲ ለመፍታት «ቀረብ ብለናል»ይላሉ
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy