በሳይንስ እና ቴክኒክ ላይ ያተኩራል። | Deutsche Welle

መቀመጫውን ካይሮ ያደረገው አዲሱ የአፍሪቃ የህዋ ኤጀንሲ


Listen Later

በጎርጎሪያኑ 2016 ዓ/ም የአፍሪቃ ህብረት፤የአህጉሪቱን የህዋ ሳይንስ ፖሊሲ እና ስትራቴጂ የነደፈ ቢሆንም፤እንደ ሌሎቹ አህጉሮች የህዋ ሳይንስ ኤጀንሲ በአፍሪቃ ደረጃ ለማቋቋም ግን ሳይችል ቆይቷል። በቅርቡ ግን ለበርካታ አመታት ሲደረግ የነበረው ጥረት ሰምሮ፤ በግብፅ ዋና ከተማ ካይሮ የአፍሪቃ የህዋ ኤጀንሲ በይፋ ተመርቋል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

በሳይንስ እና ቴክኒክ ላይ ያተኩራል። | Deutsche WelleBy DW